FAQs

Frequently Asked Questions

if you cannot find the answer below, please use the contact form or send us an email to info@industrydevelopment.gov.et

  • የፕሮጀክት ፕሮፖዛል ማቅረብ፤
  • የሚቀርበው ፕሮጀክት ፕሮፖዛል ካለው የመስሪያ ቦታ ጋር የሚጣጣም መሆኑ፤
  • የእድገት ደረጃው አነስተኛና ከዚያ በላይ የሆነ፤
  • ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያለው እና የዘመኑን የገቢ ግብር የከፈለ ከሆነ፤
  • የፈጠረውና ወደ ፊት የሚፈጥረው ቋሚ የስራ ዕድል፤
  • ተኪ ምርት የሚያመርት መሆኑ፤
  • ምርት በራሱ በቀጥታ ወደ ውጪ የሚልኩ ወይም ኤክስፖርት የሚያደርግ፤
  • የተሻለ የማምረት አቅም ያለው፤
  • ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ያለ ስለመሆኑ፡፡

  • የማፋክቸሪንግ አምራች ኢንዱስትሪ መሆን ፤
  • የሚሰራበት የመስሪያ ቦታ ያለው፤
  • የእድገት ደረጃው አነስተኛና ከዚያ በላይ የሆነ፤
  • የፈጠረው የስራ እድል፤
  • ተኪ ምርት ወይም ኤክስፖርት ላይ የተሰማራ መሆን ይኖርበታል፤
  • የተሻለ የማምረት አቅም እና ምጣኔ፤
  • ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ያለ፤
  • የዘመኑን የገቢ ግብር የከፈለ ከሆነ፤

  • ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣
  • ግብር ከፋይ መሆኑን የሚያሳይ መረጃ የሚያቀርብ፣
  • የፈጠረው ቋሚ የስራ ዕድል በሮል የሚያቀርብ፣
  • የዕድገት ደረጃ ሰርተፍኬት፣
  • ማህበራዊ ተሳትፎ፣
  • የማምረት አቅም አጠቃቀም ልኬት ያስለካ፤

  • የተሰጠውን ስራ በገባው ውል መሰረት መፈጸም ሳይችል ሲቀር፤
  • የተጭበረበረ መረጃ አቅርቦ ሲገኝ፤
  • በዕድገት ደረጃው የተቀመጠለትን የገበያ ትስስር ጣሪያ ሲያልፍ፤
  • ህጋዊ ሰውነት በህግ አግባብ ሲታገድና ሲፈርስ፤
  • የእድገት ደረጃ ሽግግር ሰርትፊኬት ያላገኘ ወይም ያላሳደሰ ከሆነ፤
  • ሌሎች አሳማኝና አስገዳጅ ሁኔታዎች ሲፈጠሩ፡፡

  • የአምራች ኢንዱስትሪው ባለቤትን፣ የቤተሰብ አባላትና ተቀጣሪ ሠራተኞችን ጨምሮ ከ51 እስከ 100 ሰዎች ቋሚ የሥራ ዕድል የፈጠረ መሆን አለበት፤
  •  የሚያንቀሳቅሱት የሀብት መጠን ከብር 10,000,001 እስከ 90,000,000 መሆን አለበት
  • ከጠቅላላ ሃብቱ ውስጥ 40% እና በላይ ለቋሚ ንብረት ያዋለው መሆን አለበት፤
  • ዓመታዊ የግብይት ሽያጭ መጠን ከብር 10,000,001 እስከ 90,000,000 መሆን አለበት፤
  • ካለው የማምረት አቅም 60% እና በላይ ያመረተ፤
  • ከአምራች ኢንዱስትሪው አባላት ወይም ቋሚ ሰራተኞች መካከል ቢያንስ 25% የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ያገኙ መሆን አለባቸው::

በሥራ እድል ፈጠራ በሃብት፣ በገበያ፣ በትርፋማትና በምርታማነት መጠን

  • የአምራች ኢንዱስትሪው ባለቤትን ፣ የቤተሰብ አባላትና ተቀጣሪ ሰራተኞችን ጨምሮ ከ101 ሰዎች በላይ ቋሚ የሥራ ዕድል የፈጠረ መሆን አለበት፤
  • ጠቅላላ የሀብት መጠን ከብር 90,000,001 (ብር ዘጠና ሚሊዮን አንድ) በላይ መሆን አለበት፤
  • ከጠቅላላ ሃብቱ ውስጥ 50% እና በላይ ለቋሚ ንብረት ያዋለው መሆን አለበት፤
  • ዓመታዊ የግብይት ሽያጭ መጠን ከብር 90,000,000 በላይ መሆን አለበት፤
  • ካለው የማምረት አቅም 60% እና በላይ ያመረተ መሆን አለበት፡፡
  • ከአምራች ኢንዱስትሪው አባላት ወይም ቋሚ ሰራተኞች መካከል ቢያንስ 25% የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ያገኙ መሆን አለባቸው::

 

Ask your Question

if you cannot find the answer below, please message us